Blog

በወቅታዊ ጉዳይ ከማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ መግለጫ

ትግላችንን ለዳግም ባርነት ለሚያመቻቹን የብልጽግና እሳቤ አራማጆች አሳልፈን አንሰጥም!!!ትግላችን የኅልውና፣ የፍትሕ፣ የነጻነት፣ የሰብዓዊ ክብር ሆኖ እያለ ከፋፋይነት፣ ብልጣብልጥነት፣ አወናባጅነት፣ ከምንም በላይ በሕዝባችን ላይ የፖለቲካ ቁማርተኝነት እሳቤዎችን ከጀርባቸው አንግበው የአማራን ሕዝብ ለዳግም ባርነት ለመዳረግ በሞቱ የሚደራደሩ የአይሁድ ሸንጎ ማኅበርተኞችን ትናንት በአደባባይ ሕዝባችንም ሠራዊታችንም የተመለከተው የአደባባይ ሐቅ ነው። የብልጽግና ሥርዓት በቅብብሎሽ የተረከበውን አማራ ጠልነት አተልቆ፣ አደርጅቶ፣ አጎምርቶ…

Read More

የቄስ ሞገሴ፤ የዶ/ር ብርሀኑ እና የአታተርክ ጉዳይ

ያሬድ ኃይለመስቀል የእልፍኝ “ምሁራን” ሲሳይ አጌና ከዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ጋር ያደረገውን ቃለ መጠይቅ አዳመጥኩ። የዶክተር ብርሀኑን ቃለ መጠይቆች ሳዳምጥ በፍቅር እስከ መቃብር ውስጥ ያሉትን የቄስ ሞገሴን ገጸ ባህርይ ያስታውሰኛል። ለነገሩ ይሄንን ሀሳብ ጭንቅላቴ ውስጥ የከተተው አንድ ወጣት ነው። ይህ ወጣት አባቱ እዚህ እንግሊዝ ሀገር ይዞት ሲመጣ ትንሽ ልጅ ነበር። ይሁንና ቤተሰቦቹ በሀገር ጉዳይ ላይ ጽኑ…

Read More

በህግ አምላክ! ክርስትናና እስልምና ምን ጠቀመን?

ያሬድ ኃይለመስቀል. Yaredhm.yhm@gmail.com የኢትዮጵያ ታሪክ ከክርስትና; ከእስልም እና ይሁዳዊነት (Judaism) እምነትቶች ውጪ ማሰብ አይቻልም? ማሰብ ይቻላል የሚል ካለ ቢያስተምሩን በጎ ነው። የኢትዮጵያ እምነቶች ጥቅማቸው በጣም ብዙ ነው፤ አንድ መጽሀፍም አይበቃውም፤ ለቅምሻ ያህል የኢትዮጵያ እምነቶች ለነጻነት፤ ለፍትህ፤ ለትምህርት፤ ለብልጽግና፤ ለስነ ህንጻ፤ ለህክምና፤ ለሰላም፤ ለታሪክ፤ ለስነ ጥበብ፤ ስነ እጽዋት፤ ስነ ፍጥረት፤ ስነ ከዋክብት፤ ስነ ቀመር፤ ስነ ፍልስፍና፤…

Read More

ብሔርተኝነት ለጥፋት የሚጠራ ሰይጣን እንጂ ለመዳን የሚጋብዙት ቅዱስ መልአክ አይደለም

ዐመሓራነት በብሔርተኝነት እንዳይሰናከል የንቃ ደወል ጥሪ!ወልደማርያም ይህን ጽሁፍ ያስጀመረኝ በመምህር ፋንታሁን ዋቄ ስለብሔርተኝነት በቪዲዮ የተላለፈ መልእክት ማድመጤ ነው። ነገሩ ኮረኮረኝና ልምዴንም፥ የዓለምንም ዳሰሳ አድርጌ ለመጻፍ ተነሳሁ። መምህር ፋንታሁን ብሔርተኝነት ስለሚያመጣው ችግር ለውይይት መነሻ የሚሆን እጅግ ኮርኳሪ አንድ ባለሁለት ክፍል ቪዲዮ ለቀው ነበረ። ይሄንን ቪዲዮ ካየሁ በኋላ እኔም የራሴን እይታ ለመስጠት ተነሳሳሁ። ኢትዮጵያ በጎሳ ብሔርተኝነት ስትናጥ…

Read More

ዚዝምና መንግሥታዊ የፕሮፓጋንዳ ትርክት

(ምንና ምን?) የናዚ አረመኔ የጦርነት ማሽን የሰውን ነፍስ ለመብላት ማጓራት የጀመረው በመጀመሪያ በሌላ በማንም የውጪ ኃይል ላይ ሳይሆን፣ እንደ ማኅበረሰብ የተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ ደርሰዋል ብሎ ጠምዶ በያዛቸው በጂዊሽ ኮሙኒቲዎች ላይ ነበር። የናዚ ፓርቲ ሲመሠረት ከመነሻው ጀምሮ የነበረውን ታሪክ የሚነግረን እጅግ ተነባቢውን መፅሐፍ ያበረከተልን የታሪክ ፀሐፊ ዊልያም ሺረር ነው። በዚህ መፅሐፉ ሺረር የሚነግረን የመጀመሪያዎቹ አምስት…

Read More

ፋኖ በሻለቃ ዳዊት ተመርቶ ለድል አይበቃም። ይበታተናል።

ወልደማርያም መጀመሪያ ከሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ የፋኖ መሪ ነወይ ካላችሁ መልሱ አዎ ነው። እስክንድር በመጀመሪያ መሪ አልሆንም ብሎ ነበር። በዳዊት ጭቅጨቃና አንዳንዴም ስድብ ጭምር ነው የአንድነት ግንባር ብሎ የዳዊት  ምናባዊ ድርጅት ሊቀመንበር የሆነው።  ሻለቃ ዳዊት የእስክንድር የሀብታሙና የመከታው ነፍስ አባት፣ የዶላር ምንጭና የዚህ ሁሉ መርዝ ጠማቂ እሱ ነው።  እንደ ጣልያኖቹ ማፍያ ከፊት ብቅ ሳይል ሁሉን…

Read More

ይድረስ ለፋኖ ለእስክንድር ነጋበትግል ሜዳ ላይ ከምንገኝ ፋኖ ወንድም እኅቶችህ

፫/፪/፳፻፲፮ ዓ/ም ትግሉ ውስጥ ገብተህ ህይወትህን ለአደጋ በማጋለጥህ ትልቅ አክብሮት አለን። ከዚህ ቀደምም የአንባገነን ስርአሮዓቶችን ለመዋጋት የከፈልከውን መስዋዕትነት እናውቃለን እናከብራለን። አሁን ይህንን ደብዳቤ እንድንጽፍልህ ያስገደደን አንዳንድ የስትራቴጂክ ስህተቶች እያየን በመሆኑና ይህም የፋኖ ትግልን ከፋፍሎ ለግጭትና ለመዳከም ይዳርገዋል ብለን ስለሰጋን ነው። ፋኖ ገና በቂ ኃይል፣ ትጥቅና ስንቅ የለውም ። ፋኖ ማንም መልምሎ፣ አሰልጥኖና፣ አስታጥቆ በዲሲፕሊንና በድርጅታዊ…

Read More

በወቅታዊ ጉዳይ”ከዐማራ ፋኖ በጎንደር” የተሰጠ መግለጫ

“…የዐማራ ሕዝብ የገጠመውን መንግሥት መር የኅልውና አደጋ ለመቀልበስ ዱር ቤቴ፣ አራዊት ዘመዴ ካለ ዓመታት ተቆጥረዋል። በየቀጠናው ነጻነትን ሽቶ፣ ግፍን ተጸይፎ፣ ኅልውናውን አስቦ በሐቅ ላይ መሠረቱን አድርጎ የፈነነው አርበኛ ተቋማትን እያሳደገ ወደ አንድ ማዕከላዊ ተቋም ማምጣት አስፈላጊነቱ ውሎ ያደረ ሐቅ ነው። ይህንን ጉዳይ በወጉ የተረዱ የዐማራ ሕዝብ የኅልውና ታጋዮች አንድ ድርጅታዊ አታጋይ ተቋም ለማቆም በብርቱ ከሚደክሙ…

Read More

ፋኖ እንምራ ብለው ራሳቸውን የሚመርጡ ሰዎች ማወቅ የሚገባቸው ወሳኝ ጉደዮች

ሐምሌ ፬ ቀን ፳፳፲፮ ዓ/ም የውይይት መነሻ ትዝብትና ምክራዊ መልእክት ቁጥር ፩ የአማራ ህዝብና የኢትዮጵያ ችግር ውስብስብ ነው። ይሄው ለሃምሳ አመታት እንዳየነው ሁሉም የኢትዮጵያን ችግር በራሱ እና በራሱ መንገድ እፈታለሁ ብሎ ትግል እየጀመረ መጨረሻ ለራሳቸውም ውርደት ሽንፈትን የታሪክ አተላ ሆኖ ነው የቀረው። ኢትዮጵያም አሁን የምትገኝበት የመገራ አውድ ፈጥረው ተከታዪን ትውልድ በደም ውስጥ አቁመውት፥ አገሪቷን አዳክመው…

Read More